ተራ ቁጥር
|
የፖለቲካ ፖርቲው ስም
|
አቤቱታው የአቤቱታው ጭብጥ የቀረበበት ቀን
|
የተሰጠው መልስ
|
ቀን
|
ምርመራ
|
|
1
|
መድረክ
|
29/7/2002
|
የፖርቲው ዕጩዎች ምትክ ያቀረቡ ዕጩዎች መታወቂያ እንዲያ ያገኙ ስለመጠየቅ
|
ለፖርቲው ባመለከተው መሰረት በፖርቲው የውስጥ ውዝግብ ምክንያት ያልተመዘገቡ ተጣርቶ እንዲመዘገቡ ተደርጓል
|
01/08/02
|
|
|
2
|
መድረክ
|
29/7/2002
|
አቶ ማርቆስ ሞጨ የተባለው የፖር ቲው አባል የዕጩነት መታወቂያ ካርድ መከልከሉ
|
የከንባታ ህዝቦች ኮንግረንስ በዕጩ ላይ ቅሬታ በማቅረቡ የተነሳ እንደሆነ ተጣርቶ ይኼው ለፖርቲው ተገልፃለታል፡፡
|
06/08/02
|
|
|
3
|
መድረክ
|
02/08/2002
|
በዕጩ ተወዳዳሪ አቶ ገመቹ እንሰርው ምትክ የቀረበውን አቶ መኮንን ድን ቀን አለመቀበል
|
ጉዳዩ በክልሉ ቅ/ጽ/ቤት በኩል ተጣርቶ መፍትሄ እንዲያገኝ ተደርጓል፡፡
|
04/08/02
|
|
|
4
|
መድረክ
|
28/07/2002
|
በኢሉባቡር"በምስራቅ ወለጋ በሆሮ ጉድሩ ሊመዘገቡ በሄዱ ዕጩዎች ላይ ላይ ድብደባ"ዘረፋ እንግልት ስለመፈፀሙ
|
ጉዳዩ በክልሉ ቅ/ጽ/ቤት በኩል ተጣርቶ ክሱ መሠረተ ቢስ እንደሆነ ለማረጋገጥ ተችሏል፡፡
|
01/08/02
|
|
|
5
|
መድረክ
|
08/07/2002
|
በከምባታ"በአማሮ"በቮካ እና በጋሞ ጐፍ የመንግሥት ሠራተኛ የሆኑ ዕጩዎች ፍቃድ ተሰጥቷቸው ለም ርጫ ቅስቀሳ እንዲወጡ የሚል
|
የምርጫ ቅስቀሳ ፍቃድ በአዋጁ ባይደነገግም ዕጩዎች የዓመት ፍቃዳቸው እንዲጠቀሙ ለክ/ቅ/ጽ/ቤት በኩል መመሪያ ተላልፏል፡፡
|
14/07/02
|
|
|
6
|
መድረክ
|
28/07/2002
|
በተለያዩ የምርጫ ክልሎች መመዘኛ አሟልተው እያሉ በዕጩነት አለመመ ዝገብና እንዲወጡ ማድረግ
|
አቤቱታው ከዚህ ቀደም መልስ የተሰጠበት ስለሆነ በድጋሚ እንደማይታይ የክ/ቅ/ጽ/ ቤት ገልፆል፡፡
|
01/08/02
|
|
|
7
|
መድረክ
|
02/07/2002
|
በኩላ ምርጫ ክልል የተመ ዘገቡ የፖርቲ ዕጩዎች አለአርባቡ እንዲሰረዙ በመ ደረጉ ( መሩሲ ዞን)
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ጽ/ቤት በኩል ተጣርቶ ተገቢው መፍትሄ እንዲሰጠው ተደርጓል፡፡
|
10/07/02
|
|
|
8
|
መድረክ
|
01/7/2002
|
በዕጩነት ተመዝግበው መታ ወቂያ ከወሰዱ በኋላ በኢህ አዲግ ቅሬታ ምክንያት አቶ አምሮ አወቀ ከዕጩነት ስለ መሰረዙ(ም/ጐጃም ዞን)
|
ጉዳዩ በም/ክልሉ አቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ ታይቶ ዕጩው እንዲመዘገቡ ተደርጓል፡፡
|
27/07/02
|
|
|
9
|
መድረክ
|
26/06/2002
|
የዕጩዎች ቅሬታቸው መታ ፈን (ምሥራቅ ወለጋ) የምርጫ ክልሉ አስፈፃሚዎች ች በገዥው ፖርቲ በወገንተ ኝነት የፖርቲውን ዕጩ አለመቀበል
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ጽ/ቤት በኩል ተጣርቶ ክሱ ተጨባጭነት የሌለው መሆኑ ተገልፆልናል፡፡
|
08/07/02
|
|
|
10
|
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ህብረት (ደኢሕዴህ)
|
15/06/02
|
የህብረቱ (አጋር)ያልሆነው የከንባታ ህዝቦች ኮንግረስ ያለአግባብና ከህግ ውጭ የህብረቱን ማህተም እየተጠ ቀመ መገኘቱን በተመለከተ
|
ጉዳዩ ለረጀም ጊዜ ሲጣራ ቆይቶ ፖርቲው(ከህኮ)ምክን ያቱን ከገለፅ በኋላ ከዚህ ድር ጊቱ እንዲታቀብ ተገልፆለታል
|
13/8/02
|
ጉዳዩ እስካሁን እል ባት አላገኘም
|
|
11
|
የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞ ክራሲያዊ ህብረት (ደኢሕዴህ)
|
09/01/2002
|
አቶ ጌታሁን አዶ የተባሉ የፖርቲው አባል አለአግ ባብ ከሥራ መባረራቸውና አሁን ወደ ሥራቸው የሚ መለሱበት ሁኔታ እንዲመ ቻት፡፡
|
በደሉ ተፈፀመ ለተባለበት የቡርጂ ልዩ ወረዳ ድርጊቱ ተፈፁሞ ከሆነ ስህተት መ ሆኑን ጠቅሰን አስኳይ የእ ርምት እርምጃ እንዲወሰድ ተደርጓል፡፡
|
|
|
|
12
|
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞ ክራሲያዊ ህብረት (ደኢሕዴህ)
|
22/04/02
|
የምርጫ አስፈጻሚዎ ችና የህዝብ ታዛቢዎች ምርጫ ከህግ አግባብ ውጭ የተከናወነ ስለ መሆኑ
|
ክሱ በተጨባጭ መረጃ የተደገፈ ያለመሆኑ ለፖር ቲው ተገልፆለታል፡፡
|
27/04/02
|
|
|
13
|
የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞ ክራሲያዊ ህብረት (ደኢሕዴህ)
|
22/04/02
|
የድርጀቱ አባል የሆኑት አቶ ጌታሁን አዶ ካለ አግባብ ከስራቸው የተባ ረሩ መሆኑን
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ጽ/ቤት ተጣ ርቶ ድርጊቱ ተፈፅሞ ከሆነ አግባብነት የሌለው መሆኑን በመግለፅ ተገቢ ውን መፍትሄ እንዲፈለግ ተደርጓል፡፡
|
24/04/02
|
እስከ አሁን በእንጥ ልጥል ላይ ይገኛል
|
|
14
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራሲ ያዊ ንቅናቄ (አብዴን)
|
15/03/02
|
በአፋር ክልል ፖርቲው እንዳይንቀሳቀስ በክልሉ መስተዳድር መከልከሉን በተመለከተ
|
ከክልሉ መስተዳድር ጋር ቦርዱ በመነጋገር ህጋዊ መግባባት ላይ ስለተደረሰ ፖርቲው በክልሉ እንዲን ቀሳቀስ ተደርጓል፡፡
|
30/04/02
|
|
|
15
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴመክራሲ ያዊ ንቅናቄ (አብዴን)አቶ ኢድሪስ መሐመድን በተመለከተ
|
30/03/02
|
የፖርቲው ሊቀመንበር ከህግና መተዳደሪያ ደንብ ውጭ የድርጅቱን ማህተም በእጃቸው መያ ዛቸውን በተመለከተ
|
---------
|
|
ፖርቲው የውስጥ መከፋፈል ስለነበረ በት ጉዳዩ እልባት አላገኘም
|
|
16
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራ ሲያዊ ንቅናቄ (አብዴን)
|
10/12/2001
|
በፖርቲው አባላትና ደጋፊ ዎች ላይ በአወሸ ፈንታሌና በአርጐባ ልዩ ወረዳ ዛቻና ማስፈራራት መፈጸሙን
|
የክልሉ መስተዳድር ጉዳዩን አጣርቶ አስቸኳይ የእርምት እርምጃ እንዲወስድ ለክልሉ መንግሥት አሳውቀናል
|
|
|
|
17
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራ ሲያዊ ንቅናቄ (አብዴን)
|
03/05/02
|
የፖርቲው ማህተም በህገወጥ መንገድ ሌሎች እየተጠቀሙ በት ስለሚገኝ የማረ ጋገጫ ደብዳቤ እን ዲሰጠን
|
ለእነ አቶ ሐሰን መሃጠመድ ወገን የሚገኘውን ማህተም ብቻ ጽ/ቤቱ እንደሚያውቀው ለሚመለከተው ሁሉ ደብዳቤ ተፅፏል፡፡
|
03/05/02
|
አመራሩ ለሁለት ረከፍሎ ስለነበር
|
|
18
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራ ሲያዊ ንቅናቄ (አብዴን)
|
04/05/02
|
አንዳንድ የድርጅቱ አባ ላት ከህገ-ደንብ ውጭ ስብሰባዎችን ለማካኔድ እየተንቀሳቀሱ ስለሆነ ፅ/ቤቱ ድርጊቱን እንዲ ያስቆም
|
------------
|
|
በፅ/ቤቱ ትዕዛዝ የተከናወነ ስብሰባ እንደነበር ይታወ ቃል፡፡(ተቀባይነት የሌለው ክስ ነው፡፡
|
|
19
|
የአርጐባ ብሔረሰብ ዴሞክራ ሲያዊ ንቅናቄ (አብዴን)
|
13/06/02
|
የወረዳው ምርጫ ክል ልና ምርጫ ጣቢያዎች ፈርሰው በመበተናቸው የዕጩ ማስመዝገቢያ የጊዜ ሰሌዳ ከማለቁ በፊ ት ቦርዱ እንዲያውቀው ስለመጠየቅ
|
ጥያቄአቸው ቦርዱ የዕጩዎ ች ምዝገባ ጊዜን በማራዘሙ ምላሸ አግኝቷል፡፡
|
25/06/02
|
|
|
20
|
የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ)
|
29/6/2002
|
ለህዝብ ተወካዩች ም/ቤት የቀረቡ ዕጩዎችን በምዕራብ ሸዋ ዞን የድርጅቱ ማዕከላዊ ኮሚቴ መቶ ዓለማየሁ አረን ሰና አቶ በቀለ አረና ህገ ወጥ እንቅስቃሴ ይመለከታል፡፡
|
ፖርቱው በጠየቀው መ ሠረት በም/ሸዋ ዞን መስ ተዳድር የቦርዱ ፅ/ቤት የአቶ አለማየሁና የአቶ በቀለ ስራ አስፈጻሚነት እውቅና ያልሰጠው መሆ ኑን ገልፀን አስፈላጊ ጥ ንቃቄ እንዲናየደርግ አሳውቀናል ፡፡
|
07/07/02
|
|
|
21
|
የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ (ኦብኮ)
|
22/06/2002
|
የኣሮሞ ብ/ኮ/በደቡብ ም/ሸዋ ሆሊቭ ም/ክልል በሰሜን ሸዋ የፖርቲው ዕጩ ዎች ከሥራ መባረር መሬት መቀማት እና ድብደባን በተ መለከተ
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩል እንዲጣራ ተደርጐ ተገ ቢው ምላሽ እንዲያገኝ፡፡
|
04/07/02
|
|
|
22
|
የሶማሌ ዴሞክራሲያዊ ሐይ ሎች ቅንጀት (ሶዴሐቅ)
|
28/4/2002
|
በአራደን"ኤረርና ማዕሶ ም/ ክልል የፖርቱው አባላትና ደጋፊዎች መታሰራቸው
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩል ሲጣራ ክሱ ተጨባጭ ነት የሌለው መሆኑ ተገልፃልናል፡፡
|
17/05/02
|
|
|
23
|
የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ (ኢዴፓ)
|
15/7/2002
|
በኦሮሚያ አዲስ ምርጫ ክልል ቋንቋ እያወቁ አያውቁም በማለት ፈተና መሰጠቱ አግባብ አለመሆኑን ይህም ዕጩዎቹ ምዝገባ ቀን ካለቀ በኋላ ስለሆነ እንድንተካ ይፈቀድልን
|
የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ተስማም ተው ቦርዱን በጠየቁት መሠረት የፖርቱው ጥያቄ ምላሽ አግኝቷል
|
28/07/02
|
|
|
24
|
የኢትዮጵያን ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ(ኢዴፖ)
|
07/07/2002
|
በደ/ክልል በሲዳማ ዞን በቦርሲናሐሮ ምርጫ ክልል መስፈርቱን አያሟ ሉም በሚል ያልተመዘገቡ ዕጩዎች
|
;
|
28/07/02
|
|
|
25
|
የኢትዮጵያ ፍትህና ዴሞክራሲ ያዊ ሐይሎች ግንባር (ኢፍዴኀግ)
|
30/7/2002
|
ለዕጩ ተወዳዳሪ ለአቶ ደመቀ የትብብር ደብዳቤ እንዲፃፍ
|
ፓርቲው በጠየቀው መሠረት ለሚመለከተው አካል ደብዳቤ ተፅፏል፡፡
|
1/08/02
|
|
|
26
|
የኢትዮጵያ ፍትህና ዴሞክራሲ ያዊ ሐይሎች ግንባር (ኢፍዴኀግ)
|
07/05/2002
|
በም/ወለጋ ጊዳክረም ምርጫ ክልል የድርጅቱ አባል የሆ ኑት አቶ ደመቀ አስጨናቂ እና ወ/ሮ የሸ ማሞ በመስ ተዳድሩ በተቀነባበረ ወንጀል ለድብደባና ለእሥራት መዳረጋቸው፡፡
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩልና በሚመለከታ ቸው መንግሥት አካል ጋር በመነጋገር ግለሰ ቦቹ ከእስር እንዲፈቱና እንዲወዳደሩ ተደርጓል
|
22/05/02
|
|
|
27
|
የኢትዮጵያ ፍትህና ዴሞክራሲ ያዊ ሐይሎች ግንባር (ኢፍዴሐግ)
|
29/06/2002
|
ለዕጩነት ሊመዘገቡ የሄ ዱት አቶ ደመቀ አስጨ ንቀህ ያዘው ወ/ሮ የሺ ማሞ በፖሊስና በፀጥታ ኀይሎች ተደብድበው መታሰራቸው
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩልና በሚመለከ ታቸው መንገሥት አካላት ጋር በመነጋ ገር ግለሰቦቹ ከእስር እንዲፈቱና እንዲወ ዳደሩ ተደርጓል፡፡
|
22/05/02
|
|
|
28
|
የኢትዮጵያ ሰላማዊ ዴመክራሲ ያዊ ፖርቲ(ኢሰዴፖ)
|
26/6/02
|
የአቀረቡት ዶክሜንት ተቀባይነት ያለማግኘት
|
ፖርቲው አመራሮ ቹን የለወጠው በህገ -ደንቡ መሠረት እንዳልሆነ ተገልፃለት ት ተገቢውን ማስ ተካከያ እንዲያደርግ ደብዳቤ ተፅፎለታል
|
20/07/02
|
|
|
29
|
የኦሮሞ ነፆነት ብሔራዊ ፖርቲ (ኦነብፖ)
|
11/6/2002
|
በአሩሲ ዞን ዴራ ም/ክ ልል ወ/ት ፍሬ ህይወት ታከለ የባለችው ዕጩ ካለ አግባብ ከውድድር መውጣቷ
|
ጉዳዩ በክልሉ ቅ/ፅ/ ቤት በኩል ተጣርቶ አስፈላጊውን የመፍ ርሄ እርምጃ እንዲ ወሰድ ተደርጓል፡፡
|
|
|
|
30
|
የኦሮሞ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ኦፌዴን)
|
02/7/02
|
የፓርቲው ዕጩ የሆነውን ከሚ ሰራበት ደምቢዶሎ ወደ ነጌሌ ቦረና በመዛወሩ በአካባቢው ም ርጫ ሂደት አስተጓጉሏል የተዘጋውን ጽ/ቤት አስመ ልክቶ የተደረገው ማጣራት ሚ ዛናዊ አለመሆኑ
|
አቤቱታው ከምርጫ ህጉ ጋር ተያያዥነት እንደሌለው በመግለፅ ፓርቲው በቀጥታ ድርጅቱን ሉጠይቅ እንደሚችል በደብዳቤ ተገልፃላቸዋል፡፡
|
12/07/02
|
|
|
31
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፖርቲ (ኢብአፖ)
|
16/6/02
|
ፓርቲው ከኢፍዴሃግ መልቀቁ እየታወቀ እስካሁን የግንባሩ አባል ተደርገን የነፃ የአየር ሰአ ት ድልድል ስላልተደረገልኝ የበርዱ ጽ/ቤት አስፈላጊውን ማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ
|
ፓርቲው የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት በቦርዱ የፀደቀለት እንደሆነ በማረጋገጥ ለሚመለከታቸው ተቋማት ፖርቲው በኢፍዴኀግ ውስጥ እንደሌለ ገልፀን አል ፈናል ፡፡
|
30/07/02
|
|
|
32
|
የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፖርቲ (ኢብአፖ)
|
16/6/02
|
በአርሲ ዞን ኩሎ ም/ክልል በመ ቂና በሸዋሮቢት ም/ክልሎች በክልሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች ችግር ምክንያት እጩዎቻችንን ማስመዝገብ ስላልቻልን በድጋሚ ጊዜ ተሰጥቶን እጩዎቻችንን እንድናስመዘግብ
|
በፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት ጥያቄ መሠረት የፓርቲው አቤቱታ ምላሽ ለማ ግኘት ችሏል፡፡
|
28/07/02
|
|
|
33
|
የደልወቢ ህዝቦች ዲሞ. ንቅናቄ
|
12/07/2002
|
በቀላፎ"በሙስታሄል"በፈድ ፈር በምዕራብ ኣሞ እና በምስራቅ ኣሞ ወረዳዎች ያሉ ምርጫ አስፈጻሚዎች ገለልተኛ ስላልሆኑ በምት ቸው ሌላ እንድንመርጥ ሲሉ ያቀረቡት
|
ጉዳዩ በክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩል ሲጣራ ክሱ መሠረተ ቢስ መሆ ኑን ለማረጋገጥ ችለ ናል፡፡
|
27/07/02
|
|
|
34
|
ቅንጂት
|
15/7/2002
|
አቶ አስማረ ለማ የተባሉ የፓርቲው አባል በተለያዩ ጊዜ የቤት ብርበራ የጦር መሳሪያ ማስፈራራት ማን ገላታት ስለመፈፀሙ
|
እንድናውቀውና ለክ ትትል ስለሆነ መልስ አልተሰጠበትም
|
|
|
|
35
|
የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲ ያዊ ፖርቲ (መኢዴፖ)
|
12/05/2002
|
ፓርቲው የጽ/ቤት ችግት እንዳለበት በተደጋጋሚ በኪራይ ቤቶች ኤጀንሲ ቢያሳውቅም እስካሁን ምላሽ አለማግኘቱ
|
ፓርቲው በጠየቀው መሠረት ለመንግ ሥት ቤቶች ኤጀንሲ ፅፈናል፡፡
|
22/05/02
|
|
|
36
|
የመላ አማራ ሕዝብ ድርጅት (መአሕድ)
|
14/4/2002
|
የፓርቲው አመራር እነ አቶ ሸዋንግዛው ገ/ሥላሴ ፓርቲ ውን እንደማይወክሉ ስላመለ ከቱ
|
---------
|
|
በፓርቲው ህገ-ደንብ መሠረት የተከናወነ ባለመሆኑ
|
|
37
|
የወለንኛ ቋንቋ ተናጋራ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ወቋተህዴን)
|
21/12/2001
|
በጉራጌ ዞን ጽ/ቤት ከፍቶ እን ዳይንቀሳቀስ አደናቃፊ ተግባር መፈጸሙን
|
በተዋረድ ለዞኑና ለክልል መስተዳድር በተጻፈ ደብዳቤ ችግሩ እል ባት እንዲያገኝ ጥረ ት ተደርጓል፡፡
|
|
|
|
38
|
የወለንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ወቋተሕዴን)
|
14/07/2002
|
የገደባኖ ቡታዘግ ወሰኔ ወረዳ ም/ክ/ኀ ሥራውን በገለልተኝነ ት እያከናወነ አለመሆኑን በተመለከተ
|
በክልሉ ቅ/ፅ/ቤት በኩል ጉዳዩ ተጣ ርቶ መሰረተ ቢስ ክስ መሆኑን ለማ ወቅ ችለናል፡፡
|
12/08/02
|
|
|
39
|
የወለንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ዴሞራክሲያዊ ንቅናቄ (ወቋተሕዴን)
|
14/07/2002
|
ም/ቦርድ በገለልተኝነት ሳያጣራ በአንድ ወገን ውሳኔ ብቻ በመ ነሳት ለፓርቲው የሰጠውን ማስጠንቀቂያ በተመለከተ
|
ጉዳዩ በበቂ መረጃና ምስክር የተደገፈ መሆኑን ስለተረጋገ ጠ ይህንኑ ለፓር ቲው አሳውቀናል
|
27/07/02
|
|
|
40
|
የወለንኛ ቋንቋ ተናጋሪ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ወቋተሕዴን)
|
"
|
በገለልተኛ መልኩ ሳይጣራ የተሰጠ ውሳኔ በተመለከተ
|
"
|
27/07/02
|
|
|
41
|
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
|
29/03/2002
|
የ2002 ምርጫ የህዝብ ታዛቢዎች ምርጫ ፍት ሃዊ አለመሆኑንና የገ ዥው ፖርቲ ደጋፊ ብቻ የተሰበሰበበትና በአግባቡ ጥሪ ያልተደረገ ነው የሚል
|
የታዛቢዎች ምርጫ በተመለከተ ቦርዱ ችግሩን አይቶ እን ደገና ምርጫ እንዲ ካሄድ ተደርጓል፡፡ የገዥዡ ፖርቲ ደጋ ፊዎች በተመለከተ በማስረጃ ተደግፎ እንዲቀርብ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
|
|
|
|
42
|
የመላ ኢትዩጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
|
30/06/2002
|
የፓርቲው ዕጩ የሆነው አቶ ዋስይሁን አበጀ የተ ባለው የክልሉን የሥራ ቋንቋ አታውቅም ተብሎ አለአግባብ ከዕጩነት መ ሰረዙንና መታገዱን
|
ፖርቲው ያቀረበው ጉዳይ ዕጩዎች ቋ ንቋ አይችሉም ላሉት የቦርዱ ቅ/ ጽ/ቤት ኀላፊዎች እንዲያጣሩ ተደርጐ መኢአድ ተወካድቹ ን በማጣሪያ ቦታው እንዲገኙ አላደረገም
|
|
|
|
43
|
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
|
30/06/2002
|
የፓርቲው ዕጩ የሆኑት ወ/ሮ ፋሲካ ታደሰና አቶ ይርዳው ሸፈራው የክልሉ ን የሥራ ቋንቋ አይችሉ ም በሚል አለአግባብ መታገዳቸውን
|
ፓርቲው ከላይ እንደ ተጠቀሰው በዞ/ቅ/ጽ/ ቤት በኩል ለሚደረገው ማጣራት ፍቃደኛ አልሆኑም
|
|
|
|
44
|
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
|
30/06/2002
|
የፓርቲው ዕጩ ተወዳዳ ሪ የሆኑት አቶ ፋንታ ፊ ልቶሬና ማቲዎስ ማሞ ተርካቸው አላሟሉም በሚል ከምርጫ ምዝገባ መሠረዛቸው
|
|
|
|
|
45
|
የመላ ኢትዮጵያ አንድነተ ድርጅት (መኢአድ)
|
30/06/2002
|
በአሩሲ ዞን አተያ ምርጫ ክልል ዕጩ ተወዳዳሪ የሆኑት አቶ ተስፋዬ አክ ሊሉ እና አቶ አበበ ኀይ ሌን አለአግባብ በዕጩነት አትመዘገቡም በመባላ ቸው
|
ዕጩዎቹ ያልተመዘገ ቡት ማሟላት ያለባቸ ውን መረጃዎች ተጠ ይቆ ባለማሟላታቸው እንደሆነ ተጣርቶ ለፓ ርቲው ተገልፆለታል፡፡
|
27/07/02
|
|
|
46
|
የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ)
|
17/07/2002
|
ዕጩዎችን አለመመዝገብ ማስፈራራትና ሁከት በመ ፍጠር ማባረር"ከምርጫ መሠረዝ"የሚያቀርቡትን ማስረጃ አለመቀበልና ሥራ ቦታ አለመገኘት
|
የፓለቲካ ፖርቲዎች የጋራ ም/ቤት በወሰኑት መሠረት ከምርጫ የወ ጡ ዕጩዎች እንዲተኩ እንዲደረግ ረጨማሪ ጊዜ ቦርዱ ሰጠ፡፡
|
27/07/02
|
?
|
|
47
|
አፋር ነፃ አውጭ ግንባር (ኦነአግ)
|
13/07/2002
|
በክልሉ በሚገኙ በሲሞሮቢ ወረዳ ውስጥ በአንዳንድ የም/ክልልና ጣቢያ ያሉ የምርጫ አስፈጻሚዎች የመራጩን ካርድ ደብቀዋል በሚል
|
ጉዳዩ በቅ/ፅ/ቤት በኩል ተጣርቶ ተጨባጭ ማስ ረጃ ያልተገኘለት መሆኑ ን ለማወቅ ችለናል፡፡
|
30/07/02
|
|
|
48
|
አፋር ነፃ አውጭ ግንባር (አነአግ)
|
12/06/2002
|
ዕጩዎች በባሌ ዞን አጋርፋ ና የጋሠራ ም/ክልል መታ ሰራቸውን
|
ጉዳዩ ለክ/ቅ/ፅ/ቤት በኩል ሲጣራ ግለሰቦቹ ከምርጫ ጋር ግንኙነት በሌለው ጉዳይ መታሰራቸው ተረ ጋግጧል፡፡
|
25/06/02
|
|
|
49
|
አፋር ነፃ አውጭ ግንባር (አነአግ)
|
30/07/2002
|
በዕጩዎች ብዛት የሚከፋፈ ለው ፋይናንስ ድጐማ ፓር ቲው ካስመዘገባቸው ዕጩዎ ች በታች መሆኑ
|
ጉዳዩ ተጣርቶ አስፈላጊው ማስተካከያ እንዲደረግ ተደ ርጓል፡፡
|
11/08/02
|
|
|
50
|
የኦሮሞ ነፃነት አንድነት ግንባር (ኦነአግ)
|
15/06/2002
|
በምስራቅ ወለጋ ሆሆ ጉ ድሩ ሻምቡ ምርጫ ክልል እጩዎች እንዳይመዘገቡ በምርጫ ክልሉ አስተባባ ሪዎች መደብደባቸውን በተመለከተ
|
ጉዳዩ ሲጣራ ፓርቲ ው ክሱን በተጨባጭ መረጃ ማስደገፍ እን ዳልቻለ በክ/ቅ/ፅ/ቤት ተገልፆል፡፡
|
25/06/02
|
|
|
51
|
የኦሮሞ ነፆነት አንድነት ግንባር (ኦነአግ)
|
5/5/2002
|
ድርጅቱ ከፍተኛ የጽ/ቤት ችግር እንዳጋጠመውና ቦርዱ ለችግሩ መፍትሄ እንዲሰጠው
|
ለመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ለአዳማና ለሮ ቤ ከተማ መስተዳድሮ ችየትብብር ደብዳቤ ተፅፏል፡፡
|
20/05/02
|
|
|
52
|
የሐረሬ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ፖርቲ (ሐሕዴፖ)
|
20/4/02
|
ቢሮ ስለመነጠቃቸው ( በም/ኦ/ፍትህ ቢሮ)
|
የተባለው ድርጊት ተፈ ፅሞ ከሆነ አግባብነት እንደሌለው ጠቅሰን ለክልሉ መስተዳድር የእርምት እርምጃ እን ዲወሰድ ተገልፆለታል
|
29/4/02
|
|
|
53
|
ኢህዴን(ኢህአዴን)
|
12/4/2002
|
የወቂተሕዴን የፖርቲዎች አሠራር መመሪያ ውጭ ስለተንቀሳቀሱ
|
ጉዳዩ በም/ክልሉ በማስረ ጃዎች የተደገፈ መሆኑን ተጣርቶ ፖርቲው ከድር ጊቱ እንዲቆጠብ ተገልፃ ለታል ፡፡
|
|
|
|
54
|
ብርሐን ለአንድነትና ዴሞራክሲ ፖርቲ (ብአዴፖ)
|
6/06/2002
|
ኦነአግ በከሰሰው አግባብነት የሌለው ክስ ዕጩዎች መታ ወቂያ መከልከላቸውን ዕጣ እንደገና እንዲወጣ መወሰኑ ትክክል አለመሆኑን
|
በተደረገው ማጣራት ኦነ አግ ቅሬታ ስለአቀረበ ሳይሆንም/ክልሎች ቦርዱ ካስቀመጠው ጊዜ ቀድ መው ዕጣ እንዲወጣ በማ ድረጋቸው እንደሆነ ለማረ ጋገጥ ተችሏል፡፡
|
14/07/02
|
|
|
55
|
የኢትዮጵያውያን አን ድነት ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
|
8/03/02
|
ኢህአዴግ ለፖርቲዎች ነፃነ ትና በምርጫ ቦርድ ጣልቃ የመግባት እንቅስቃሴ እንዲያ ቆምና ገለልተኛ ሆኖ ምርጫው ፍትሃዊ እንዲሆን እንዲያደር ግልን
|
የፖርቲው የአቋም መግለጫ ስለሆነ መልስ የሚያስፈል ገው አይደለም
|
12/03/02
|
|
|
56
|
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትህ(አንድነት) (አዲፍ)
|
01/12/2001
|
በተለያዩ የኦሮሚያ የደቡ ብ እና የአማራ ዞኖችና ወ ረዳዎች በአባላትና ደጋፊዎ ች ላይ ህገወጥ በደል በፀጥ ታና አስተዳደር ኀይሎች መፈጽሙን
|
በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶቻች ን በኩል አስፈላጊው የማጣራትና የመፍትሄ እርምጃ እንዲወሰድ አድርገናል፡፡
|
|
|
|
57
|
የኢትዮጵያዴሞራክቲክ ህብረት(ኢዴህ)
|
11/01/2002
|
አስጨንቅ ያዘው የተባሉ የፖርቲው አባል ምስራቅ ወለጋ ኬረሙ ወረዳ ውስጥ አለ አግባብ መታሰርን በተ መለከተ
|
ጽ/ቤታችን ከወረዳው መስተዳድር ጋር ባደረ ገው ግንኙነት ግለሰቡ እንዲፈቱ ተደርጓል፡፡
|
|
|
|
58
|
የኢትዮጵያ ዴሞክራቲክ ህብረት(ኢዴህ)
|
09/01/2002
|
5 ያህል የፖርቲው አባላት በነቀምት ዞን እስር ቤት ካላግባብ ታስረው እንደሚገኙ ና ጽ/ቤቱ አስፈላጊውን መፍ ትሄ እንዲፈጠር፡፡
|
የምስራቅ ወለጋ ዞን ም ርጫ አስተባባሪ ጉዳዩን አጣርተው ከአካባቢው መስተዳድር ጋር ተነጋ ግረው ስዎቹ በአስቸኳይ እንዲፈቱ አድርጓል፡፡
|
|
|
|
59
|
የጌዲኦ ህዝብ ዴሞክራ ሲያዊ ድርጅት (ጌህዴድ)
|
23/11/2002
|
ፖርቲው ከመንግሥት ቤቶች ኤጀንሲ ተከራይቶ ሲሰራበት የነበረውን ጽ/ቤት ካለምንም ተለዋጭ እንዲሰጥ መደረጉን
|
ኤጀንሲው የአቤቱታ አቅ ራቢዎቹን ችግር ግምት ውስጥ በማስገባት የበኩሉ ን የተለመደ ትብብር ያደ ርግ ዘንድ ደብዳቤ ለኤጀ ንሲው ጽፈናል፡፡
|
|
|
|
60
|
የጌዲኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት (ጌህዴድ)
|
12/02/2002
|
በገደብ ወረዳ የሚገኙ የፖለ ቲካ ፖርቲው አባላት ላይ እ ንግልትና እስራት መፈጸሙ ንና ቦርዱ አስፈላጊውን እር ምጃ እንዲወስድ
|
በደቡብ ክልል ላለው ቅ/ ጽ/ቤት ኀላፊ ጉዳዩን በቅ ርበት ተከታትለው አስቸ ኳይ የመፍትሄ እርምጃ ወስደው ለጽ/ቤቱ ሪፓርት እንዲያደርጉ ተደርጓል፡፡
|
|
|
|
61
|
የማኦኮማ ልዩ ወረዳ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅ ናቄ (ማኮልወህዴአን)
|
03/02/2002
|
ፖርቲው የመመሥራች ሠነ ዱን ለህዝብ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ዛቻና ማስፈራራት በመስራቶች ላይ ማየሉን፡፡
|
አሶሳ ዞን የምርጫ አስፈጻ ሚ ጉዳዩን አጣርተው የተባ ለው አቤቱታ በተጨባይ እን ዳልታየ በግንባር መጥተው ገልጸውልናል፡፡
|
|
|
|
62
|
የቤኒሻንጉል ጉምዝ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ግንባር (ቤጉህዴአግ)
|
|
የማኦኮም ልዩ ወረዳ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ አንድነት ንቅ ናቄ ለህዝብ ይፋ ያደረጋቸው ሰነዶች አጠራጣሪና የተጭበ ረበሩ በመሆናቸው ቦርዱ እ ንዲያጣራ
|
ጽ/ቤቱ አቤቱታውን ተቀብሎ ጉዳዩን በማጣራት ሂደት ላይ ያለና ቦርዱ ውሳኔ እንዲሰጥ በት በሂደት ላይ ይገኛል
|
|
|