|
የመገናኛ ብዙሀን እና የጋዜጠኞች የምርጫ አዘጋገብ የስነምግባር ደንብ ቁጥር 6/2002 ዓ.ም |
|
|
የመገናኛ ብዙሀን እና የጋዜጠኞች የምርጫ
አዘጋገብ የስነምግባር ደንብ
ቁጥር 6/2002 ዓ.ም
መገናኛ ብዙሀን በዴሞክራሲያዊ የምርጫ ሂደት ውስጥ መራጮችን በማበረታታት፣ ለመራጮች ውሳኔ የሚያግዙ የተሟሉ መረጃዎችን በማቅረብ፣ በሂደቱ ውስጥ ጉልህ ሚና መጫወት እና ከመንግስት፣ ከፖለቲካ ፓርቲዎች እና ከማንኛውም እጩ ተወዳዳሪ ራሳቸውን ነፃና ገለልተኛ አድርገው በመንቀሳቀስ ፍትሀዊ፣ ሚዛናዊና ትክክለኛ ሪፖርትና ዘገባ ማቅረብ እንዲችሉ፣
ወደ ኮምፒውተሩ አስቀምጥ
|
|
ከምርጫ ጋር ተያይዞ ለሚፈፀሙት ወንጀሎች ጋር በተያያዘ የወጣ ሕግ ከ1996 አዲሱ የወንጀል ሕግ የተወሰደ የሕግ ድንጋጌዎች የወንጀል ሕግ |
|
|
ርዕስ አምስት
በሕዝባዊ ምርጫዎችና በድምፅ አሰጣጥ ላይ የሚፈፀሙ
ወንጀሎች
አንቀጽ 466 ለምርጫ የሚደረግ ስብሰባንና የምርጫ ሂደትን ማወክና ማሰናከል
1. ማንም ሰው በሕግ የተፈቀደ ከምርጫ ጋር የተገናኘ ሕዝባዊ ስብሰባን ወይም
በሚመለከታቸው ባለሥልጣኖች ቁጥጥር በአግባቡ የሚደረግ የድምፅ አሰጣጥን
ወይም ምርጫን አግባብ በሌለው በማናቸውም መንገድ ያወከ፣ የከለከለ፣ ያደናቀፈ
ወይም እንዲቋረጥ ያደረገ አንደሆነ
ወደ ኮምፒውተሩ አስቀምጥ
|
|
የድምፅ አሰጣጥ፣ ቆጠራና ውጤት አገላለፅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 5/2002 ዓ.ም. (የተሻሻለው) |
|
|
ክፍል አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌ
አንቀፅ 1. አውጭው ባለስልጣን
የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በተሻሻለው የኢትዮጵያ የምርጫ ህግ አዋጅ ቁጥር 532/1999 ዓ.ም. አንቀፅ 7 ንዑስ አንቀፅ 19 እና አንቀፅ 110 መሠረት ይህንን መመሪያ አውጥ…ል፡፡
አንቀፅ 2. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ “የድምፅ አሰጣጥ፣ ቆጠራና ውጤት አገላለፅ አፈፃፀም መመሪያ ቁጥር 5/2002 ዓ.ም.” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ወደ ኮምፒዩተሩ አስቀምጥ
|
|
በምርጫ ወቅት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በየደረጃው ስለሚቋቋም የአቤቱታ ሰሚ ኮሚቴ አደረጃጀት እና አሠራር ደንብ ቁጥር 1/2001 ዓ.ም. (የተሻሻለው) |
|
|
ማንኛውም ኢትዮጵያዊ ዜጋ የመምረጥ እና ወይም የመመረጥ መብቱን በሥራ ላይ ሲያውል በምርጫ ሂደት የሚነሱ ክርክሮችን በወቅቱ በመፍታት ሁሉም ዜጋ ዲሞክራሲያዊ መብቱን በሥራ ላይ እንዲያውል ማስቻሉ ተገቢ በመሆኑ፣
ምርጫን ነፃና ፍትሃዊ ለማድረግ በምርጫ አፈፃፀም በየደረጃው የሚነሱ አቤቱታዎችን ተመልክቶ ወቅታዊ መፍትሄ የሚሰጥ በየደረጃው የሚቋቋመውን አካል አደረጃጀት እና አሠራር በመደንገግ በምርጫ ሂደት ለሚነሱ አቤቱታዎችና ክርክሮች አፈታት ግልፅ አሰራር ማስፈን በማስፈለጉ፣
ወደ ኮምፒውተሩ አስቀምጥ
|
|
Last Updated on Wednesday, 17 March 2010 18:23 |