|
መንግሥት ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰጠው የፋይናንስ ድጋፍ የሚከፋፈልበትን አሠራር ለመደንገግ የወጣ ደንብ ቁጥር 5/2001 ዓ.ም |
|
|
ምዕራፍ አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌ
አንቀፅ 1 አውጪው አካል
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሻሻለው የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 573/2000 ዓ.ም አንቀፅ 61 በተሰጠው ስልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡
አንቀፅ 2 አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “ለፖለቲካ ፓርቲዎች የሚሰጠው ድጋፍ የሚከፋፈልበትን አሠራር ለመደንገግ የወጣ ደንብ ቁጥር 5/2001 ዓ.ም” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ወደ ኮምፒውተሩ አስቀምጥ
|