|
የተሻሻለው በየደረጃው የሚቋቋሙ የምርጫ አስፈፃሚዎች የስነምግባር መመሪያ ቁጥር 4/2001 ዓ.ም |
|
|
ምዕራፍ አንድ
ጠቅላላ ድንጋጌ
አንቀጽ 1 አውጪው ባለሥልጣን
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በተሻሻለው የኢትዮጵያ የምርጫ ሀግ አዋጅ ቁጥር 532/1999 ዓ.ም በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህንን መመሪያ አውጥቷል፡፡
አንቀጽ 2 አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ "የተሻሻለው የምርጫ አስፈፃሚዎች የስነምግባር መመሪያ ቁጥር 4/2001 ዓ.ም" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
ወደ ኮምፒውተሩ አስቀምጥ
|
|
Last Updated on Thursday, 18 March 2010 11:24 |